New Book from Yonas Getaneh Asfaw
ሰላም ቅዱሳን ወገኖች የጌታ ሰላምና ጸጋ ይብዛላችሁ ከዚህ በመቀጠል ቤተክርስቲያንና አገልጋዮችዋ በሚል ርእስ በጌታ እርዳታ የሁላችሁ ታናሽ በሆንኩት በእኔ በባርያው ተዘጋጅቶ እና ተጽፎ የቀረበ ሲሆን ይህንን መጽሐፍ ለመግዛትና ለመጠቀም ለምትፈልጉ ሁሉ መጽሐፉ ታትሞ የተሰራጨው በአዲስ አበባና በመላው ኢትዮጵያ በመሆኑ መጽሐፉንም የምታገኙት እዛው ኢትዮጵያ ነው በመሆኑም በሀገር ቤት በሀገራችን በኢትዮጵያና በመላው ዓለም የምትገኙ ቅዱሳን ሁሉ ይህንን መጽሐፍ ለማግኘት ኢትዮጵያ እስቴድዮም በሚገኘው የመሠረተ ክርስቶስ የመጻሕፍት መሸጫ መደብርና በሌላም ቦታዎች የሚገኝ በመሆኑ ገዝታችሁ እንድታነቡና እንድትጠቀሙ ለሌሎችም መግዛት እና መጠቀም ለሚፈልጉ ሁሉእንድታሰሙ በ Joshua Renewal Teaching and Preaching Ministry ስምና በራሴም ስም ላሳስባችሁ እወዳለሁ
አገልጋያችሁ ቀሲስ አባ ዮናስ ጌታነህ
No comments:
Post a Comment